Haleluya Primary and Middle school
Announcement የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ

የፈጠራ ስራ አውደ ርዕይ

|
08:00 AM - 11:00 AM

ሚያዚያ7/2017 ዓ.ም

በ07/08/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሃሌሉያ ቅድመ  አንደኛ፣አንደኛ እና መካከለኛ ደ/ት/ቤትን ጨምሮ በአዲስ ከ/ክ/ከ ወረዳ 6 ስር በሚገኙ 4 ትምህርት ቤቶች ''የፈጠራ ስራን''ከቃል ወደ ባህል በሚል መሪ ቃል የፈጠራ ስራ  አውደ ርዕይ ይከናወናል።

Copyright © All rights reserved.

Created with