Haleluya Primary and Middle school
Announcement በሃሌሉያ ቅድመ አንደኛ፣አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ተካሔደ።

በሃሌሉያ ቅድመ አንደኛ፣አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት "በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ተካሔደ።

31st July, 2025

 ሀምሌ  24/2017 ዓ.ም

በዛሬው ዕለት በትምህርት ቤታችን ቅጥር ግቢ ከትምህርት ቤቱ  መምህራን፣ ተማሪዎች ፣ የአስተዳደር ሰራተኞች ፣ የወተመህ አባላት ፣ እንዲሁም ሌሎች በአከባቢው ከሚገኙ አጋር ድርጅት ሰራተኞች ጋር በጋራ በመሆን  የ2017/18 7ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር  በመትከል ማንሰራራት ''  በሚል መሪ ቃል ተከናዉኗል።.

Copyright © All rights reserved.

Created with