Haleluya Primary and Middle school
Announcement የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለሚፈተኑ ተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለሚፈተኑ ተማሪዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ።

26th May, 2025

ግንቦት 18/2017 ዓ.ም
በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 የሃሌሉያ  ቅደመ አንደኛ አንደኛ እና መካከለኛ ደ/ት/ቤት የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ለሚፈተኑ ተማሪዎች በዛሬው እለት  የተፈታኝ ተማሪዎች ግዴታ  እና በአጠቃላይ በፈተና ዝግጅት ዙሪያ ኦሬንቴሽን ተሰጥቷል።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with