Haleluya Primary and Middle school
Announcement ለት/ቤቱ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች የስብሰባ ጥሪ

ለት/ቤቱ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች የስብሰባ ጥሪ

28 Jun 2025

     ሰኔ 21/2017 ዓ.ም

ሰኞ ማለትም  23/10/17 ዓ.ም  አጠቃላይ ሰብሰባ ስለሚኖረን  የፈተና ወረቀት ለተማሪዎች ከመለሳችሁ በኋላ 4:00 ጀምሮ ቤተ መፃህፍት እንድትገኙ  እናሳውቃለን።

ት/ቤቱ

Copyright © All rights reserved.

Created with