Haleluya Primary and Middle school
Announcement በE-School በተማሪዎች ውጤት እና ሌሎች ተግባሮች ዙሪያ በየዲፓርትመንት የሚደረግ ተጨማሪ ውይይቶች መርሃግብር

በE-School በተማሪዎች ውጤት እና ሌሎች ተግባሮች ዙሪያ በየዲፓርትመንት የሚደረግ ተጨማሪ ውይይቶች መርሃግብር

25 May 2025

ቀን ግንቦት 17/2017 ዓ.ም
ማስታወቂያ ለት/ቤቱ መምህራን በሙሉ

በE-School በተማሪዎች ውጤት እና ሌሎች ተግባሮች ዙሪያ ከተደረገው ግንዛቤ ማስጨበጫ በተጨማሪ በየዲፓርትመንት ተጨማሪ ውይይት ቢደረግ በሚል በቀረበው ሃሳብ መሰረት ሰኞ ማለትም በ 18/09/17 ዓ.ም ከ7:00 -7:30 ሰዓት በየትምህርት ክፍላችሁ በተጠቀሰው ቦታ እንድትገኙ እናሳውቃለን።


  • አማርኛ እና እንግሊዝኛ ዲፓርትመንት ፡-መሰብሰቢያ ቦታ - ( መ/ማስተማር/ም/ር/ቢሮ)
  • ሶሻል እና ስፓርት ዲፓርትመንት፡ - መሰብሰቢያ ቦታ - ( ር/መምህር ቢሮ)
  • ሳይንስ ፣ ሒሳብ እና አፋን ኦሮሞ ዲፓርትመንት ፡-መሰብሰቢያ ቦታ -(አይ ሲ ቲ ክፍል)   በሰዓቱ መገኘት የትጉ መምህራን ስብዕና መገለጫ ነው!!!
                                                                        ት/ቤቱ

Copyright © All rights reserved.

Created with