Haleluya Primary and Middle school
Announcement በክላስተር ማዕከል የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና(ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል)

በክላስተር ማዕከል የተዘጋጀ ሞዴል ፈተና(ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል)

28 Apr 2025

ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5:6 እና 9 ክላስተር ማዕከል የ2017 ዓ.ም የሁለተኛዉ መንፈቅ ዓመት የተዘጋጀው የሞዴል ፈተና ለትምህርት ቤታችን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከማክሰኞ ማለትም ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 24/2017 ዓ.ም ድረስ ይሰጣል። 

የሞደል ፈተናውን በጥብቅ  ዲስፕሊን እንዲመራ  እና ፈታኝ መምህራን በፕሮግራሙ መሰረት ቀድማችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ።

                               ት/ ቤቱ

Copyright © All rights reserved.

Created with